SUBSCRIBE

Search This Blog

Feb 10, 2021

የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ፍርድ ቤቶች

የዜጎችን መብትና ጥቅም አስከብሮ ዘላቂ የሀገረ ሰላምና ዲሞክራሳዊ ስርአትን በመጠናከር እኮኖሚየዊ ና ማህበራዊ ዕድገትን ለመፋጠን ፍ/ቤቶች ከፍተኛ ድርሻ ያላቸዉ መሆኑ ይታወቃል፡፡ የኦሮምያ ጠቅለይ ፍ/ቤት ይህን የማይተካ ሚናቸዉን በአግባቡ መወጣት እንዲችሉ የእ.ፌ.ዲሪ ሕግ መንግስትም በምዕራፍ 9 አንቀፅ 78-81 ባሉት ድንጋገም ሆነ ህገመንግስቱነን ተከትሎ የወጣዉ የኦሮምያ ጠቅላይ ፍ/ቤት መልሶ መቋቋም አወጅ ቁጥር 16/2011 መሰረት የደኝነት ስልጣን የተሰጣቸዉ መሆኑን ደንግጓል፡፡
ራዕይ
በ2012 በክልላችን የህግ የበላይነት ተረጋግጦ የህዝብ አማኔታ አግኝቶ መገኘት፤
እሴቶች
የዳኝነት ነጻነት እና ተጠያቂነት፤
የዳኝነት ግልጻኝነት፤
አድሎ አለማድረግ፤
የህዝብ አገልገይነት፤
ጽኑ አቋም፤
የተቋሙ አላማ
የዳኝንት አገልግሎት ለተገልገዩ ህብረተሰብ መስጠት፤
የኦሮምያ ጠቅላይ ፍ/ቤት
የኦሮምያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ማቋቋያ አዋጅ ቁጥር 16/2011 ባወጣዉ ህግ መሰረት የኦሮምያ ጠቅላይ ፍ/ቤት አንዱ የዳኝነት መስጫ ተቋም አደረጎዋል፡፡
የኦሮምያ ፍርድ ቤቶች መዋቅር 3 ደረጃ አለዉ፡-
1. ወረዳ ፍ/ቤት፤
2. ከፍተኛ ፍ/ቤት፤
3. ጠቅላይ ፍ/ቤት፤
በኦሮምያ ጠቅላይ ፍ/ቤት በ 13 ዳሬክተሮች ተደራጅቶዋል፡፡
በከፍተኛ ፍ/ቤት በ 13 የስራ ሂደቶች ተደራጅቶዋል፡፡
በወረዳ ፍ/ቤት በ 12 የስራ ሂደቶች ተደራጅቶዋል፡፡
የወረዳ ፍርድ ቤት ሰልጣን
የወረዳ ፍ/ቤት ግምታቸዉ እስከ 500000 ብር የሆኑ ጉዳዮች ላይ የመጀመርያ ስልጣን አለዉ፤
በግለሰብ ለአለማቀፋዊ ጉዳዮች፤
የማይንቀሳቀስ ንብረት እስከ 1000000 ብር የሆኑ ጉዳዮች ላይ የመጀመርያ ስልጣን አለዉ፤


WordPress

WELCOME TO MUHAJER SEMAN SURAFEL WEBSITES HOME ON WORDPRESS

This blog is for individuals and private organizations who want to read the FDRE Constitution as well as the interpretations of the Constitution as well as various laws of our country, various proclamations, government-approved directives, teachings and publications. Laws and the Constitution of our country. It is a website where we volunteer to help the public learn about draft laws and interpretations of the constitution

BLOG CATEGORIE'S

ABOUT CONTACT & MAPS

Share This It!